ይህ የነገረ ማርያም ትምህርት ስለ ቅድስት ድንግል ማርያም ከፅንሰቷ ጀምሮ እስከ ዕርገቷያ ያለውን የሕይወቷን ታሪክ ብቻ የሚያጠና ሳይሆን ፣ስለ አምላክ እናትነቷ (እግዚአብሔር ወልድ ተወለደ፣ሰው ሆነ ስንል እንዴት ሰዉ ሆነ የሚለዉን ጥያቄ ለመመለስ) ፣ ስለ ዘላለማዊ ድንግልናዋ፣ በነገረ ሥጋዌ (በነገረድ ድኅነት ትምህርት ዉስጥ ) ስላላት ድርሻ ፣ ስለ ንጽሕናዋ ፣ቅድስናዋ፣ስለተሰጣት ክብር ጨምሮ የሚያጠና የሚያካትት የሃይማኖት ትምህርት ክፍል ነው፡፡ ነገረ ማርያም የኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን የነገረ ድኅነት አስተምህሮ አካል ነዉ፡፡
መጽሃፉን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ 👇👇👇
https://drive.google.com/file/d/1KTISm0Nsu-1_xEm-PRKsyHHAwZhYEfI_/view?usp=drivesdk


